ኢትዮጵያ ያላትን የኃይል ሀብት በአግባቡ የመጠቀም ሉዓላዊ መብቷን አስጠብቃ ተጨማሪ ፕሮጀክቶችን ትገነባለች – የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል
AMN – ነሐሴ 30/2018 ዓ.ም ኢትዮጵያ ያላትን የኃይል ሀብት በአግባቡ የመጠቀም ሉዓላዊ መብቷን አስጠብቃ ተጨማሪ ፕሮጀክቶችን ለመገንባት በዝግጅት ላይ እንደምትገኝ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ዋና ሥራ አስፈፃሚ ኢንጂነር አሸብር ባልቻ አስታወቁ። ዋና ሥራ አስፈፃሚው፤ የታላቁ የህዳሴ ግድብ በራስ አቅም መገንባቱ የሀገሪቱን ጽናትና ጀምሮ የመጨረስ አቅም በተግባር ያረጋገጠ ታላቅ ምዕራፍ መሆኑን ገልፀዋል። የግድቡ መጠናቀቅ እና የውሃ ሙሌት […] The post ኢትዮጵያ ያላትን የኃይል ሀብት በአግባቡ የመጠቀም ሉዓላዊ መብቷን አስጠብቃ ተጨማሪ ፕሮጀክቶችን ትገነባለች – የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል
ሁሉንም ይመልከቱ — አዲስ ሚዲያ ኔትወርክ →ከአገሪቱ ቀዳሚ የዜና ክፍሎች የተሰበሰበ። እያንዳንዱ ዜና ወደ ዋናው ምንጭ ያገናኛል።







